ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት ትምህርት ቢሮ ጋር በመተባበር በአሶሳ ዞን ስር ለሚገኙ ወረዳዎች እና በአሶሳ ከተማ አስተዳደር

ቀን 16/06/2015 ዓ.ም አሶሳ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሳይንስ ቴክኖሎጂ ኢንፎርሜሽን ኮሚዩንኬሽን ኤጀንሲ ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት ትምህርት ቢሮ ጋር በመተባበር በአሶሳ ዞን ስር ለሚገኙ ወረዳዎች እና በአሶሳ ከተማ አስተዳደር…

በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል መንግስ የሳይንስ፣ቴክኖሎጅና ኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ኤጀንስ የተሰራው የኮሌጁ ዌብሳይትና ዳታ ቤዝ ርክክብ ተካሂዷል።

በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል መንግስ የሳይንስ፣ቴክኖሎጅና ኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ኤጀንስ የተሰራው የኮሌጁ ዌብሳይትና ዳታ ቤዝ ርክክብ ተካሂዷል። በርክክቡ ወቅት የኮሌጁ ዲን አቶ ብዙአየሁ ሳንቢት ፈጣን የሆነ የመረጃ ፍሰት ባለበት ጊዜ እንደመሆናችን ኮሌጁ…

የቴክኖሎጂ ፈጠራና ምርምር ለሀገር ብልጽግና ግ/በለስ ከተማ

ለክልል ሴክተር መ/ቤቶች እና ለኤጀንሲው አይሲቲ ባለሙያዎች ሲሰጥ የነበረው የኢኮቴ መሳሪያዎች አድቫንስድ ጥገና ሰልጠና

ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሳይንስ ቴክኖሎጂ ኢንፎርሜሽን ኮሚዩንኬሽን ኤጀንሲ ለክልል ሴክተር መ/ቤቶች እና ለኤጀንሲው አይሲቲ ባለሙያዎች ሲሰጥ የነበረው የኢኮቴ መሳሪያዎች አድቫንስድ ጥገና ሰልጠና ተጠናቀቀ። ////////////////////////////////////////////////////////////// የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሳይንስ…

የቴክኖሎጂ ፈጠራና ምርምር ሲፖዝየም በአቪዬሽን ዘረፍ የፈጠራ ሰራቸውን

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሳይንስ ቴክኖሎጂ ኢንፎርሜሽን ኮሚዩንኬሽን ኤጀንሲ ሴኔ 01/2015 ዓ/ም ባዘጋጀው የቴክኖሎጂ ፈጠራና ምርምር ሲፖዝየም በአቪዬሽን ዘረፍ የፈጠራ ሰራቸውን ያቀረቡ ተማሪዎች ኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሰልጣን አሶሳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት…

የቴክኖሎጂ ፈጠራና ምርምር ለሀገር ብልጽግና

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሳይንስ ቴክኖሎጂ ኢንፎርሜሽን ኮሚዩንኬሽን ኤጀንሲ የቴክኖሎጂ ፈጠራና ምርምር ለሀገር ብልጽግና በሚል መሪ ቃል በአሶሳ ከተማ ለሁለተኛ ጌዜ አውደ-ርዕይ ማካሄድ ጀመረ። (ሰኔ/01/2015ዓ/ም አሶሳ )የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት…

የቤ/ጉ/ክ/መ/የሳ/ቴ/ኢን/ኮሚ/ኤጀንሲ እና የቤ/ጉ/ክ/መ/ሲ/ሰ/ኮሚሽን የብልጽግና ፓርቲ አባላት ሂስ ግለሂስና የአደረጃጀት ግምገማ ማካሄዲ ጀመረ።

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሳይንስ ቴክኖሎጂ ኢንፎርሜሽን ኮሚዩንኬሽን ኤጀንሲ እና የቤ/ጉ/ክ/መ/ሲ/ሰ/ኮሚሽን የብልጽግና ፓርቲ አባላት ሂስ ግለሂስና የአደረጃጀት ግምገማ ማካሄዲ ጀመረ። (አሶሳ ሰኔ28/2015ዓ/ም)የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሳይንስ ቴክኖሎጂ ኢንፎርሜሽን ኮሚዩንኬሽን ኤጀንሲ…

የቤኒ/ጉ/ክ/መ/የሳይ/ቴክ/ኢን/ኮሚ/ኤጀንሲ የ2015ዓ/ም አጠቃላይ የሪፖርት ግምገማ እና በበጀት ዓመቱ ጥሩ የሰራ አፈፃፀም ላሳዩ ባለሙያዎችም የዕውቅና የማበረታቻ ሽልማት ሰነ-ስርዓት ተካሄደ።

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሳይንስ ቴክኖሎጂ ኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ኤጀንሲ የ2015ዓ/ም አጠቃላይ የሪፖርት ግምገማ እና በበጀት ዓመቱ ጥሩ የሰራ አፈፃፀም ላሳዩ ባለሙያዎችም የዕውቅና የማበረታቻ ሽልማት ሰነ-ስርዓት ተካሄደ። ////////////////////////////////////////////////////////////// የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል…

የሚድያ ጥቆማ የቤ/ጉ/ክ/መ/የሳይንስ ቴክኖሎጅ ኢንፎርሜሽ ኮሚዩንኬሽን ኤጀንሲ ከኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስናጀኦስፔሻል እንስትቲውት ጋር በመተባበር አሶሳ ኤፍ ኤም 91.4 ሬድዮ ዘወትር ሀሙስ ከምሽቱ 1:00 ጀምሮ

##የሚድያ ጥቆማ ሚያዚያ 19/2015 አ/ም ከምሽቱ 1:00 ጀምሮ የቤ/ጉ/ክ/መ/የሳይንስ ቴክኖሎጅ ኢንፎርሜሽ ኮሚዩንኬሽን ኤጀንሲ ከኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስናጀኦስፔሻል እንስትቲውት ጋር በመተባበር አሶሳ ኤፍ ኤም 91.4 ሬድዮ በመጠቀም ለክልሉ ማህበረሰብ ተደራሽ የሆነ እና…

የቤ/ጉ/ክ/መ/ሳ/ቴ/ኢ/ኮ/ኤጀንሲ ከፑል መ/ቤት ጋር በመሆን የብልፅግና ፓርቲ አባላት መፍጠንና መፍጠር በሚል ርዕስ በተዘጋጀ ሀገራዊ ሰነድ ላይ ዉይይት አደረጉ።

የቤ/ጉ/ክ/መ/ሳ/ቴ/ኢ/ኮ/ኤጀንሲ ከፑል መ/ቤት ጋር በመሆን የብልፅግና ፓርቲ አባላት መፍጠንና መፍጠር በሚል ርዕስ በተዘጋጀ ሀገራዊ ሰነድ ላይ ዉይይት አደረጉ። ######################### (ሰኔ 23/2015ዓ/ም)የቤ/ጉ/ክ/መ/ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን እና የሳ/ቴ/ኢ/ኮ/ኤጀንሲ የብልፅግና ፓርቲ አባላት መፍጠንና መፍጠር…