የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሳይንስ ቴክኖሎጂና የኢንፎርሜሸን ኮሚኒኬሽን ኤጀንሲ ለኤጀንሲያችን አይሲቲ ባለሙያዎች በድህረ ገጽ ልማት ዙሪያ የአቅም ማጓልበቻ ሰልጠና መሰጠት ተጀመረ፡፡

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሳይንስ ቴክኖሎጂና የኢንፎርሜሸን ኮሚኒኬሽን ኤጀንሲ ለኤጀንሲያችን አይሲቲ ባለሙያዎች በድህረ ገጽ ልማት ዙሪያ የአቅም ማጓልበቻ ሰልጠና መሰጠት ተጀመረ፡፡ /////////////////////////////////////////////////////////// ( መሰከረም 10 /2016 ዓ.ም/አሶሳ/)የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሳይንስ ቴክኖሎጂና የኢንፎርሜሸን ኮሚኒኬሽን ኤጀንሲ ከኢፊድሪ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አሰተዳደር (INSA) ጋር በመተባበር የሳይበር ደህንነት ማዕቀፎች ዙረያ ለኤጀንሲያችን ሰራተኞች እና ለክልል ሴክተረ መ/ቤቶች የአይሲቲ ባለሙያዎች የግንዛቤ ማሰጨበጫ ሰልጠና ተሰጠ፡፡

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሳይንስ ቴክኖሎጂና የኢንፎርሜሸን ኮሚኒኬሽን ኤጀንሲ ከኢፊድሪ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አሰተዳደር (INSA) ጋር በመተባበር የሳይበር ደህንነት ማዕቀፎች ዙረያ ለኤጀንሲያችን ሰራተኞች እና ለክልል ሴክተረ መ/ቤቶች የአይሲቲ ባለሙያዎች የግንዛቤ…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሳይንስ ቴክኖሎጂና የኢንፎርሜሸን ኮሚኒኬሽን ኤጀንሲ የ2015 የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት እና የ2016 በጀት አመት አመታዊ እቅድ ከክልል አይሲቱ ባለሙያዎች ጋር እቅድ የማናበብ የወይይት መድረክ ተካሄደ።

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሳይንስ ቴክኖሎጂና የኢንፎርሜሸን ኮሚኒኬሽን ኤጀንሲ የ2015 የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት እና የ2016 በጀት አመት አመታዊ እቅድ ከክልል አይሲቱ ባለሙያዎች ጋር እቅድ የማናበብ የወይይት መድረክ ተካሄደ። /////////////////////////////////////////////////////// (መሰከረም…

በ2015 አ.ም የትምህርት ዘመን ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት ትምህርት ቢሮ ጋር በቅንጅት በመስራታችን ለተሰጠን እውቅና እናመሠግናለን። በቀጣይም የተሻለ ስራዎችን እንሰራለን።

ነሀሴ/2015 አሶሳ

የቤ/ጉ/ክ/መ/የሳ/ቴክ/ኢ/ኮ/ኤጀንሲ እና የቤ/ጉ/ክ/መ/ሲ/ሰ/ቢሮ ጋር በመተባበር ከዚህ በፊት በሀላፊነት ሲያገለግሉ የነበሩ አመራሮችን የመሸኘት እና አድስ የተሾሙ አመራሮችን የመቀበል ፕሮግራም አካሄዱ።

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሳይንስ ቴክኖሎጂና ኢንፎርሜሽን ኮሚዩንኬሽን ኤጀንሲ እና የቤ/ጉ/ክ/መ/ሲ/ሰ/ቢሮ ጋር በመተባበር ከዚህ በፊት በሀላፊነት ሲያገለግሉ የነበሩ አመራሮችን የመሸኘት እና አድስ የተሾሙ አመራሮችን የመቀበል ፕሮግራም አካሄዱ። ///////////////////////////////////////////////////////////////// (አሶሳ ሀምሌ…

የቤ/ጉ/ክ/መን/የሳ/ቴክ/የኢን/ኮሚ/ኤጀንሲ የ2016 ዓ/ም በጀት አመት በውጤት ተኮር የተቃኘ አመታዊ እቅድ ግምገማ ተጠናቀቀ።

(አሶሳ ነሀሴ/2/2015 ዓ/ም) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሳይንስ ቴክኖሌጂና ኢንፎርሜሸን ኮሚኒኬሽን ኤጀንሲ የ2016 ዓ/ም በጀት አመት በውጤት ተኮር የተቃኘ አመታዊ እቅድ ግምገማ ተጠናቋል። በኤጀንሲው እቅድ ዝግጂት ባለሙያ አቶ እንድርስ አሊ…

በክልሉ በሳይንስ እና ተክኖሎጂ ዘርፍ በፈጣራ ስራ ላይ የተሰማሩ ወጣቶች ህልማቸው እውን እንዲሆን እንደሚሰራ የክልሉ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ አስታወቀ።

በክልሉ በሳይንስ እና ተክኖሎጂ ዘርፍ በፈጣራ ስራ ላይ የተሰማሩ ወጣቶች ህልማቸው እውን እንዲሆን እንደሚሰራ የክልሉ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ አስታወቀ። (አሶሳ፣ ሰኔ 15/2015 ዓ.ም) አለም አሁን ላይ ለደረሰችበት የእድገት ደረጃ…

እንኳን ወደ ቤ/ጉ/ክ/መ/የሳይ/ቴክ/ኢ/ኮ/ኤጀንሲ በደህና መጡ የኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ይታያል በላይ

እንካን ወደ ቤ/ጉ/ክ/መ/የሳይ/ቴክ/ኢ/ኮ/ኤጀንሲ በደህና መጡ!

የቴክኖሎጂ ፈጠራና ምርምር ለሀገር ብልጽግና ግ/በለስ

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሳይንስ ቴክኖሎጂ ኢንፎርሜሽን ኮሚዩንኬሽን ኤጀንሲ የተዘጋጀ የቴክኖሎጂ ፈጠራና ምርምር ለሀገር ብልጽግና በሚል መሪ ቃል ሲምፖዚየም አካህል። (ግ/በለስ መጋቢት 28/2015ዓ/ም)የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሳይንስ ቴክኖሎጂ ኢንፎርሜሽን ኮሚዩንኬሽን…