አመራሩ ቴክኖሎጂን በአግባቡ የሚጠቀም ትውልድ ለመፍጠር በሚደረገው ጥረት ግንባር ቀደም ሆኖ ሊሰራ እንደሚገባ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጌታሁን አብዲሳ ገለጹ