አለም የታጠቀውን ዘመናዊ ቴክኖሎጂ ያልታጠቀ ህዝብ መበልጸግ ስለማይችል ዲጂታል ቴክኖሎጂ ታጥቆ መስራት ቅንጦት ሳይሆን የህልውና ጉዳይ መሆኑን የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ኤጀንሲ ዳይሬክተር አቶ ይታያል በላይ ገለጹ።

አመራሩ ቴክኖሎጂን በአግባቡ የሚጠቀም ትውልድ ለመፍጠር በሚደረገው ጥረት ግንባር ቀደም ሆኖ ሊሰራ እንደሚገባ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጌታሁን አብዲሳ ገለጹ

አመራሩ ቴክኖሎጂን በአግባቡ የሚጠቀም ትውልድ ለመፍጠር በሚደረገው ጥረት ግንባር ቀደም ሆኖ ሊሰራ እንደሚገባ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጌታሁን አብዲሳ ገለጹ **** (አሶሳ፤ መጋቢት 23/2017 ዓ/ም) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ዘመኑን…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ዞን ሸርቆሌ ወረዳ እና መንጌ ወረዳ የ5 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ኮደሮች ኢንሼቲቭ የግንዛቤ ማስጨበጫ መሰጠቱን የሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ኤጀንሲ ዳይሬክተር አቶ ይታያል በላይ ገለጹ።

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ዞን ሸርቆሌ ወረዳ እና መንጌ ወረዳ የ5 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ኮደሮች ኢንሼቲቭ የግንዛቤ ማስጨበጫ መሰጠቱን የሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ኤጀንሲ ዳይሬክተር አቶ ይታያል በላይ ገለጹ። (አሶሳ ሚያዝያ…

የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ዳይሬክተር አቶ ይታያል በላይ ከኢፌድሪ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስተር ክቡር ረዳት ፕሮፌሰር በለጠ ሞላ እና ስቴት ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ።

የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ዳይሬክተር አቶ ይታያል በላይ ከኢፌድሪ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስተር ክቡር ረዳት ፕሮፌሰር በለጠ ሞላ እና ስቴት ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ። በውይይቱ ላይ ዶክተር በለጠ ሞላና ሚኒስተር…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሳይንስ ቴክኖሎጂ ኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ኤጄንሲ ባለሞያዎች በአቡራሞ ወረዳ በመገኘት የ5 ሚሊዮን ኮደርስ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰጡ።

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሳይንስ ቴክኖሎጂ ኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ኤጄንሲ ባለሞያዎች በአቡራሞ ወረዳ በመገኘት የ5 ሚሊዮን ኮደርስ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰጡ። ኢንሼቲቭ የወረዳውን የስትሪንግ :የቴክኒክ ኮሚቴዎች : የኦፕሬሽናል ቲም የተቋቋመ ሲሆን ለሴክተር መስሪያቤቱ…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሳይንስ ቴክኖሎጂና የኢንፎርሜሸን ኮሚኒኬሽን ኤጀንሲ ከአሶሳ ዩኒቨርስቲ ለመጡ ተማሪዎችን ለአንድ ወር ሲሰጥ የነበረው የተግባር ልምምድ ተጠናቀቀ።

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሳይንስ ቴክኖሎጂና የኢንፎርሜሸን ኮሚኒኬሽን ኤጀንሲ ከአሶሳ ዩኒቨርስቲ ለመጡ ተማሪዎችን ለአንድ ወር ሲሰጥ የነበረው የተግባር ልምምድ ተጠናቀቀ። //////////////////////////////////////////////////////////(ህዳር 26 /2016ዓ/ም አሶሳ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሳይንስ ቴክኖሎጂና…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሳይንስ ቴክኖሎጂ ናየኢንፎርሜሸን ኮሚኒኬሽን ኤጀንሲ የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስትር ባዘጋጀው ሀገር አቀፍ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ፈጠራ ውድድር ላይ ክልላችንን ወክለው የተላኩ ተማሪዎች እና መምህራኖች ተሸላሚ ሆኑ !!!

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሳይንስ ቴክኖሎጂ ናየኢንፎርሜሸን ኮሚኒኬሽን ኤጀንሲ የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስትር ባዘጋጀው ሀገር አቀፍ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ፈጠራ ውድድር ላይ ክልላችንን ወክለው የተላኩ ተማሪዎች እና መምህራኖች ተሸላሚ ሆኑ !!! ///////////////////////////////////////////////////////…

የኢትዮዽያ አእምሮ ንብረት ባለሰልጣን ለቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሳይ/ቴክ/ኢ/ኮ/ኤጀንስ ባለሙያ ለሆኑት አቶ ቢንያም ተፈራ በለማዉ ኮሚፕዉተራዝድ ፋይል አሰተዳደር ሰርዓት የግዥና ተዛማች መብት ሴርቴፊኬት እዉቅና ሰጠ::

##የኢትዮዽያ አእምሮ ንብረት ባለሰልጣን ለቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሳይ/ቴክ/ኢ/ኮ/ኤጀንስ ባለሙያ ለሆኑት አቶ ቢንያም ተፈራ በለማዉ ኮሚፕዉተራዝድ ፋይል አሰተዳደር ሰርዓት የግዥና ተዛማች መብት ሴርቴፊኬት እዉቅና ሰጠ:: ################################################################################################################################ ኮሚፕዉተራዝድ ፋይል አሰተዳደር ሰርዓት…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሳይንስ ቴክኖሎጂ ኢንፎርሜሽን ኮሚዩንኬሽን ኤጀንሲ የ2016 ዓ/ም የአንደኛ ሩብ ዓመት የእቅድ ሪፖረት አፈጻጸም ገመገመ።

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሳይንስ ቴክኖሎጂ ኢንፎርሜሽን ኮሚዩንኬሽን ኤጀንሲ የ2016 ዓ/ም የአንደኛ ሩብ ዓመት የእቅድ ሪፖረት አፈጻጸም ገመገመ። (አሶሳሳ፣ጥቅምት 1/2015ዓ/ም) የሳይንስ ቴክኖሎጂ ኢንፎርሜሽን ኮሚዩንኬሽን ኤጀንሲ የ2015 ዓ/ም የአንደኛ ሩብ ዓመት…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሳይንስ ቴክኖሎጂና የኢንፎርሜሸን ኮሚኒኬሽን ኤጀንሲ የ2016 በጀት አመት አመታዊ እቅድ ማናበብ ለግ/በለሰ ከተማ አስተዳደር እና በመተከል ዞን ስር ለሚገኙ የአይሲቲ ባለሙያዎች እና የሰርአተ ትምህርት ባለሙያዎች ጋር እቅድ የማናበብ የውይይት መድረክ ተካሄደ።

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የሳይንስ ቴክኖሎጂና የኢንፎርሜሸን ኮሚኒኬሽን ኤጀንሲ የ2016 በጀት አመት አመታዊ እቅድ ማናበብ ለግ/በለሰ ከተማ አስተዳደር እና በመተከል ዞን ስር ለሚገኙ የአይሲቲ ባለሙያዎች እና የሰርአተ ትምህርት ባለሙያዎች ጋር…