በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ዞን ሸርቆሌ ወረዳ እና መንጌ ወረዳ የ5 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ኮደሮች ኢንሼቲቭ የግንዛቤ ማስጨበጫ መሰጠቱን የሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ኤጀንሲ ዳይሬክተር አቶ ይታያል በላይ ገለጹ።